Telegram Group & Telegram Channel
#ጳጉሜ፦የቃሉ ምንጭ ''ኤፓጉሜ/ኤጳጉሚኖስ"ከግሪክ ቃል የመጣሲሆን #ጭማሪ ማለት ነው።
በግዕዙ ደሞ ተውሳከ 'ወሰከ' ከሚለውገዕዝ ግስ የተገኘ ሲሆን አንድምታውም ጭማሪ ማለት ነው።

ዓመትን በዘመናት ስንከፋፍል በ፬ት ዘመናት ይከፋፈላል።ከነዚህም ውስጥ ፩ዱ ዘመነ ክረምት (ከሰኔ ፳፮ - መስከረም ፳፭) ነው።በዚህ መካከል ከሚውሉት ውስጥ ደግሞ ከነሐሴ ፳፰- ጳጉሜ ፭ት(ሠግር ዓመት፮) ድረስ ያለው #ዘመነ_በርዮድ ይባላል ይህም ወደ አዲስ ዘመን የሚያሻግረን ነው።
በቅዱስ ያሬድ ድጓ መሠረትም ጎሕ (ወጋገን)፣ ነግህ (ንጋት)፣ጽባሕ (ጥዋት) ብርሃን ፣መዓልት (ዕለት)፣ ጌና( ልደት) ይባላል።
መፅሐፍ ቅዱስም፦ ዘመንን ፣ቀንን በቁጥር ሰጣቸው፤በውስጧም ያለውን ፍጥረት አስገዛቸው።ሲራክ ፲፯፥፪

ጳጉሜ በዓመቱ መጨረሻ ላይ ፭/፮ በ600 ዓመት አንዴ ደሞ ፯ቀን በመሆን ምትመጣ ናት።ጳጉሜ በ፬ ዓመት አንዴ(ማለትም በዘመነ ሉቃስ መጨረሻ በዘመነ ዮሐንስ ቀበላ ፮ ቀን ትሆናለች)

ከኢትዮጵያ በስተቀር ሌሎች ሀገራት ጳጉሜን የወር ተጨማሪ ያደርጓታል።ይኸውም ይታወቅ ዘንድ እኛ የወርን ቁጥር፴ ሌሎቹ ደግሞ ፴፩ ብለው የሚቆጥሩት ወር አላቸውም።
ይሁን እንጂ ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ጳጉሜን የወር ተጨማሪ ሳያደሬጉ የዓመት ተጨማሪ አድርገዋታል።
በዚህም በሀገራችን ኢትዮጵያ የ፲፫ ወራት ጸጋ በመባል ትታወቃለች።



tg-me.com/elohe19/471
Create:
Last Update:

#ጳጉሜ፦የቃሉ ምንጭ ''ኤፓጉሜ/ኤጳጉሚኖስ"ከግሪክ ቃል የመጣሲሆን #ጭማሪ ማለት ነው።
በግዕዙ ደሞ ተውሳከ 'ወሰከ' ከሚለውገዕዝ ግስ የተገኘ ሲሆን አንድምታውም ጭማሪ ማለት ነው።

ዓመትን በዘመናት ስንከፋፍል በ፬ት ዘመናት ይከፋፈላል።ከነዚህም ውስጥ ፩ዱ ዘመነ ክረምት (ከሰኔ ፳፮ - መስከረም ፳፭) ነው።በዚህ መካከል ከሚውሉት ውስጥ ደግሞ ከነሐሴ ፳፰- ጳጉሜ ፭ት(ሠግር ዓመት፮) ድረስ ያለው #ዘመነ_በርዮድ ይባላል ይህም ወደ አዲስ ዘመን የሚያሻግረን ነው።
በቅዱስ ያሬድ ድጓ መሠረትም ጎሕ (ወጋገን)፣ ነግህ (ንጋት)፣ጽባሕ (ጥዋት) ብርሃን ፣መዓልት (ዕለት)፣ ጌና( ልደት) ይባላል።
መፅሐፍ ቅዱስም፦ ዘመንን ፣ቀንን በቁጥር ሰጣቸው፤በውስጧም ያለውን ፍጥረት አስገዛቸው።ሲራክ ፲፯፥፪

ጳጉሜ በዓመቱ መጨረሻ ላይ ፭/፮ በ600 ዓመት አንዴ ደሞ ፯ቀን በመሆን ምትመጣ ናት።ጳጉሜ በ፬ ዓመት አንዴ(ማለትም በዘመነ ሉቃስ መጨረሻ በዘመነ ዮሐንስ ቀበላ ፮ ቀን ትሆናለች)

ከኢትዮጵያ በስተቀር ሌሎች ሀገራት ጳጉሜን የወር ተጨማሪ ያደርጓታል።ይኸውም ይታወቅ ዘንድ እኛ የወርን ቁጥር፴ ሌሎቹ ደግሞ ፴፩ ብለው የሚቆጥሩት ወር አላቸውም።
ይሁን እንጂ ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ጳጉሜን የወር ተጨማሪ ሳያደሬጉ የዓመት ተጨማሪ አድርገዋታል።
በዚህም በሀገራችን ኢትዮጵያ የ፲፫ ወራት ጸጋ በመባል ትታወቃለች።

BY መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ( ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ)




Share with your friend now:
tg-me.com/elohe19/471

View MORE
Open in Telegram


መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

For some time, Mr. Durov and a few dozen staffers had no fixed headquarters, but rather traveled the world, setting up shop in one city after another, he told the Journal in 2016. The company now has its operational base in Dubai, though it says it doesn’t keep servers there.Mr. Durov maintains a yearslong friendship from his VK days with actor and tech investor Jared Leto, with whom he shares an ascetic lifestyle that eschews meat and alcohol.

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ from ca


Telegram መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ( ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ)
FROM USA